ዋሺንግተን ዲሲ —
በደቡባዊ ኢትዮጵያ ለስምንት መቶ ሺህ ሰዎች መፈናቀል ምክንያት የሆኑ የጎሣዎች ግጭቶች ሰብዓዊ ቀውሱ እንዲባባስ አድርጓል ሲል ዓለምቀፍ የቀይመስቀል ኮሚቴ አስታወቀ።
ተፈናቃዮቹ ምግብ፣ ንፁህ ውኃ፣ መጠለያና ሌሎችም አስፈላጊ የሆኑ መሠረታዊ አቅርቦቶች እንደሌሏቸው ኮሚቴው አስታውቋል፤ የዓለም አቀፍ ቀይ መስቀል ኮሚቴ ዛሬ ያወጣውን መግለጫ፡፡
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ