በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የቀይመስቀል መግለጫ በኢትዮጵያ ስለሚፈናቀሉ ሰዎች

ፎቶ ፋይል
ፎቶ ፋይል

በደቡባዊ ኢትዮጵያ ለስምንት መቶ ሺህ ሰዎች መፈናቀል ምክንያት የሆኑ የጎሣዎች ግጭቶች ሰብዓዊ ቀውሱ እንዲባባስ አድርጓል ሲል ዓለምቀፍ የቀይመስቀል ኮሚቴ አስታወቀ።

በደቡባዊ ኢትዮጵያ ለስምንት መቶ ሺህ ሰዎች መፈናቀል ምክንያት የሆኑ የጎሣዎች ግጭቶች ሰብዓዊ ቀውሱ እንዲባባስ አድርጓል ሲል ዓለምቀፍ የቀይመስቀል ኮሚቴ አስታወቀ።

ተፈናቃዮቹ ምግብ፣ ንፁህ ውኃ፣ መጠለያና ሌሎችም አስፈላጊ የሆኑ መሠረታዊ አቅርቦቶች እንደሌሏቸው ኮሚቴው አስታውቋል፤ የዓለም አቀፍ ቀይ መስቀል ኮሚቴ ዛሬ ያወጣውን መግለጫ፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

የቀይመስቀል መግለጫ በኢትዮጵያ ስለሚፈናቀሉ ሰዎች
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:27 0:00

  • 16x9 Image

    ቆንጂት ታየ

This item is part of

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG