No media source currently available
በደቡባዊ ኢትዮጵያ ለስምንት መቶ ሺህ ሰዎች መፈናቀል ምክንያት የሆኑ የጎሣዎች ግጭቶች ሰብዓዊ ቀውሱ እንዲባባስ አድርጓል ሲል ዓለምቀፍ የቀይመስቀል ኮሚቴ አስታወቀ።