በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ቀይ መስቀል ሁለተኛ ዙር ቁሳቁስ ለትግራይ አደረሰ


ቀይ መስቀል ሁለተኛ ዙር ቁሳቁስ ለትግራይ አደረሰ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:44 0:00

ቀይ መስቀል ሁለተኛ ዙር ቁሳቁስ ለትግራይ አደረሰ

ዓለም አቀፉ የቀይ መስቀል ኮሚቴ ለሁለተኛ ጊዜ የህክምና ቁሳቁሶችን ወደ ትግራይ ማጓጓዙን አስታወቀ።

ከመስከረም ወር በኋላ እስካሁን ድጋፉን ማድረግ አቋርጦ የነበረው በህክምና ቁሳቁሶች ግብዓት እጥረትና በጸጥታ ሥጋት ጭምር እንደነበርም አመልክቷል።

በአፋርና አማራ ክልሎችም ድጋፎችን እያደረጉ መሆኑንም የዓለም አቀፉ ኮሚቴ የኢትዮጵያ ቃል አቀባይ ፋቲማ ሳኮር ለአሜሪካ ድምፅ ተናግረዋል።

XS
SM
MD
LG