ሀሪኬን ኢርማ
ሀሪኬን፣ ኃይለኛ ዝናብ ቀላቅሎ የሚነፍሰውና ኢርማ ተብሎ የተሰየመው ይህ አውሎ ነፋስ፣ ዛሬ ዐርብ አብዛኛውን የኩባ ምሥራቃዊ ክፍል እንደመታና በምዕራብ በኩል ወደ ሰሜናዊ ምዕራብ ተጉዞ፣ የባሀማስን ክፍል እንደሚያዳርስ፣ ብሔራዊው የሀሪኬን ማዕከል አስታወቀ። ኢርማ በዛሬው ዕለት፣ ከ5ኛ ደረጃ ከፍ ብሎ፣ ኃይለኛ ወደሚባለው ደረጃ አራት እንደደረሰ የገለፀው ማዕከሉ፣ በቀጣዮቹ ቀናት በተጠናከረ መልኩ የፍሎሪዳን ግዛት እንደሚያዳርስ፣ የአየር ትንበያ ባለሙያዎች ይናገራሉ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጃንዩወሪ 24, 2021
የዓየር ንብረት ለውጥ በጤናችን ላይ የሚያሳድረውን ጫና እንዴት እንቋቋም?
-
ጃንዩወሪ 21, 2021
ጥምቀት በድሬዳዋ
-
ጃንዩወሪ 21, 2021
ጥምቀት በአምቦ
-
ጃንዩወሪ 20, 2021
ጥምቀትን በውሃ ላይ
-
ጃንዩወሪ 19, 2021
ከተራ በድሬዳዋ
-
ጃንዩወሪ 18, 2021
አሜሪካ ለባይደን በዓለ ሲመት ተዘጋጅታለች
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ