ሀሪኬን ኢርማ
ሀሪኬን፣ ኃይለኛ ዝናብ ቀላቅሎ የሚነፍሰውና ኢርማ ተብሎ የተሰየመው ይህ አውሎ ነፋስ፣ ዛሬ ዐርብ አብዛኛውን የኩባ ምሥራቃዊ ክፍል እንደመታና በምዕራብ በኩል ወደ ሰሜናዊ ምዕራብ ተጉዞ፣ የባሀማስን ክፍል እንደሚያዳርስ፣ ብሔራዊው የሀሪኬን ማዕከል አስታወቀ። ኢርማ በዛሬው ዕለት፣ ከ5ኛ ደረጃ ከፍ ብሎ፣ ኃይለኛ ወደሚባለው ደረጃ አራት እንደደረሰ የገለፀው ማዕከሉ፣ በቀጣዮቹ ቀናት በተጠናከረ መልኩ የፍሎሪዳን ግዛት እንደሚያዳርስ፣ የአየር ትንበያ ባለሙያዎች ይናገራሉ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 26, 2024
የኢትዮጵያውያኑ ባህላዊ ማዕድ እና አብሮነት ታዛ - በሚልዋኪ
-
ጁላይ 26, 2024
የፕሬዝደንት ጆ ባይደን ንግግር
-
ጁላይ 23, 2024
አምስት ሚሊዮን ኢትዮጵያውያንን በኮዲንግ ሞያ የማብቃት መርሐ ግብር ይፋ ኾነ
-
ጁላይ 22, 2024
የነዋሪዎች አስተያየት በፕሬዝደንት ባይደን ውሳኔ ላይ
-
ጁላይ 18, 2024
ጄ. ዲ. ቫንስ “አሜሪካ ትቅደም” መሪ ቃላቸው እንደሆነ አስታወቁ
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ