ሀሪኬን ኢርማ
ሀሪኬን፣ ኃይለኛ ዝናብ ቀላቅሎ የሚነፍሰውና ኢርማ ተብሎ የተሰየመው ይህ አውሎ ነፋስ፣ ዛሬ ዐርብ አብዛኛውን የኩባ ምሥራቃዊ ክፍል እንደመታና በምዕራብ በኩል ወደ ሰሜናዊ ምዕራብ ተጉዞ፣ የባሀማስን ክፍል እንደሚያዳርስ፣ ብሔራዊው የሀሪኬን ማዕከል አስታወቀ። ኢርማ በዛሬው ዕለት፣ ከ5ኛ ደረጃ ከፍ ብሎ፣ ኃይለኛ ወደሚባለው ደረጃ አራት እንደደረሰ የገለፀው ማዕከሉ፣ በቀጣዮቹ ቀናት በተጠናከረ መልኩ የፍሎሪዳን ግዛት እንደሚያዳርስ፣ የአየር ትንበያ ባለሙያዎች ይናገራሉ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 23, 2023
የህወሓት ከሽብር መዝገብ መፋቅና ፓርላማው
-
ማርች 23, 2023
ድርቅ በሴቶች ላይ የሚያደርሰው ጉዳት
-
ማርች 23, 2023
ድርቅ ትምህርት አደናቀፈ
-
ማርች 23, 2023
ደብረ ብርሃን የሰፈሩ ተፈናቃዮች እያማረሩ ነው
-
ማርች 23, 2023
የአቶ ጌታቸው ረዳ ሹመትና የክልሉ ፓርቲዎች
-
ማርች 22, 2023
በኢትዮጵያ የተጀመረው ምርመራ መቀጠል እንዳለበት ተመድ ገለፀ
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ