ሀሪኬን ኢርማ
ሀሪኬን፣ ኃይለኛ ዝናብ ቀላቅሎ የሚነፍሰውና ኢርማ ተብሎ የተሰየመው ይህ አውሎ ነፋስ፣ ዛሬ ዐርብ አብዛኛውን የኩባ ምሥራቃዊ ክፍል እንደመታና በምዕራብ በኩል ወደ ሰሜናዊ ምዕራብ ተጉዞ፣ የባሀማስን ክፍል እንደሚያዳርስ፣ ብሔራዊው የሀሪኬን ማዕከል አስታወቀ። ኢርማ በዛሬው ዕለት፣ ከ5ኛ ደረጃ ከፍ ብሎ፣ ኃይለኛ ወደሚባለው ደረጃ አራት እንደደረሰ የገለፀው ማዕከሉ፣ በቀጣዮቹ ቀናት በተጠናከረ መልኩ የፍሎሪዳን ግዛት እንደሚያዳርስ፣ የአየር ትንበያ ባለሙያዎች ይናገራሉ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 10, 2025
የአሜሪካ ታጋቾች ተደራዳሪ ከሐማስ ጋራ የነበራቸውን ንግግር “ጠቃሚ” ብለውታል
-
ማርች 09, 2025
"ከከተሞች ውጭ ያሉ አካል ጉዳተኞችም ትኩረትን ይሻሉ" - ሠዓሊ ብሩክ የሺጥላ
-
ማርች 09, 2025
አትሌቶችን በማፍራት ያለእድሜ ጋብቻን የሚከላከለው ተቋም
-
ማርች 09, 2025
የንጽሕና መጠበቂያ አቅርቦት ለማሻሻል ያለመችው ወጣት
-
ማርች 08, 2025
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ማርች 8ትን በሴቶች ብቻ በሚደረጉ በረራዎች እያከበረ ነው
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ