አለም አቀፉ የስብዓዊ መብት ተሟጋች HRW ስደተኞቹ ላይ ለደረሰው እንግልት የጣልያን መንግስት ተጠያቂ ነው አለ
የስብዓዊ መብት ተሟጋች Human Rights Watch ትላንት ባወጣው መግለጫ ከትላንት በስትያ ሮም ከተማ ኢትዮጵያውያንና ኤርትራውያን ስደተኞች ላይ የጣልያን ፖሊስ ሃይል ባለው ውሃ ያደረሰው ጉዳትና ድብደባ መብት የጣሰ ነው፤ የጣልያን መንግስት ጉዳዩን በፍጥነትና በጥልቀት መመርመር አለበት ሲል አስታወቀ። ለስደተኞቹ አስቸኳይ መጠለያ እንዲያዘጋጅላቸውም የጣልያን መንግስትን ጠይቋል። ስደተኞቹ ውሎና አዳራቸው ምን ይመስላል? ትላንት ለቪኦኤ የሚገኙበትን ሁኔታ ገልፀዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025
በአፍሪካ የኅይል አቅርቦት ላይ ያተኮረውና በዋሽንግተን ዲሲ የተካሔደው ጉባኤ
-
ማርች 14, 2025
የኢትዮጵያውያት ሴቶች ጥያቄ ምንድን ነው? - የአድማጭ ተመልካቾች አስተያየት
-
ማርች 13, 2025
አርቲስት አንዱዓለም ጎሣ ተጨማሪ 13 ቀናትን በእስር እንዲቆይ ፍርድ ቤት ፈቀደ
-
ማርች 13, 2025
ሩሲያ የተቆጣጠረቻቸውን የዩክሬን ግዛቶች እንደያዘች መቀጠል ትሻለች
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ