አለም አቀፉ የስብዓዊ መብት ተሟጋች HRW ስደተኞቹ ላይ ለደረሰው እንግልት የጣልያን መንግስት ተጠያቂ ነው አለ
የስብዓዊ መብት ተሟጋች Human Rights Watch ትላንት ባወጣው መግለጫ ከትላንት በስትያ ሮም ከተማ ኢትዮጵያውያንና ኤርትራውያን ስደተኞች ላይ የጣልያን ፖሊስ ሃይል ባለው ውሃ ያደረሰው ጉዳትና ድብደባ መብት የጣሰ ነው፤ የጣልያን መንግስት ጉዳዩን በፍጥነትና በጥልቀት መመርመር አለበት ሲል አስታወቀ። ለስደተኞቹ አስቸኳይ መጠለያ እንዲያዘጋጅላቸውም የጣልያን መንግስትን ጠይቋል። ስደተኞቹ ውሎና አዳራቸው ምን ይመስላል? ትላንት ለቪኦኤ የሚገኙበትን ሁኔታ ገልፀዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ሜይ 23, 2022
በአማራ ክልል የወደሙ ንብረቶችና መልሶ የመገንባት እቅድ
-
ሜይ 23, 2022
ማነው ነዳጅ ከሩሲያ ላይ እየገዛ ያለው?
-
ሜይ 23, 2022
በግጭት ምክኒያት ከደራሼ የተፈናቀሉ ነዋሪዎች መቸገራቸውን ገለጹ
-
ሜይ 23, 2022
"ሕግን ማስከበር መብቶችን በመጣስ መሆን የለበትም” - ኢሰመኮ
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ