አለም አቀፉ የስብዓዊ መብት ተሟጋች HRW ስደተኞቹ ላይ ለደረሰው እንግልት የጣልያን መንግስት ተጠያቂ ነው አለ
የስብዓዊ መብት ተሟጋች Human Rights Watch ትላንት ባወጣው መግለጫ ከትላንት በስትያ ሮም ከተማ ኢትዮጵያውያንና ኤርትራውያን ስደተኞች ላይ የጣልያን ፖሊስ ሃይል ባለው ውሃ ያደረሰው ጉዳትና ድብደባ መብት የጣሰ ነው፤ የጣልያን መንግስት ጉዳዩን በፍጥነትና በጥልቀት መመርመር አለበት ሲል አስታወቀ። ለስደተኞቹ አስቸኳይ መጠለያ እንዲያዘጋጅላቸውም የጣልያን መንግስትን ጠይቋል። ስደተኞቹ ውሎና አዳራቸው ምን ይመስላል? ትላንት ለቪኦኤ የሚገኙበትን ሁኔታ ገልፀዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 26, 2024
የኢትዮጵያውያኑ ባህላዊ ማዕድ እና አብሮነት ታዛ - በሚልዋኪ
-
ጁላይ 26, 2024
የፕሬዝደንት ጆ ባይደን ንግግር
-
ጁላይ 23, 2024
አምስት ሚሊዮን ኢትዮጵያውያንን በኮዲንግ ሞያ የማብቃት መርሐ ግብር ይፋ ኾነ
-
ጁላይ 22, 2024
የነዋሪዎች አስተያየት በፕሬዝደንት ባይደን ውሳኔ ላይ
-
ጁላይ 18, 2024
ጄ. ዲ. ቫንስ “አሜሪካ ትቅደም” መሪ ቃላቸው እንደሆነ አስታወቁ
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ