አለም አቀፉ የስብዓዊ መብት ተሟጋች HRW ስደተኞቹ ላይ ለደረሰው እንግልት የጣልያን መንግስት ተጠያቂ ነው አለ
የስብዓዊ መብት ተሟጋች Human Rights Watch ትላንት ባወጣው መግለጫ ከትላንት በስትያ ሮም ከተማ ኢትዮጵያውያንና ኤርትራውያን ስደተኞች ላይ የጣልያን ፖሊስ ሃይል ባለው ውሃ ያደረሰው ጉዳትና ድብደባ መብት የጣሰ ነው፤ የጣልያን መንግስት ጉዳዩን በፍጥነትና በጥልቀት መመርመር አለበት ሲል አስታወቀ። ለስደተኞቹ አስቸኳይ መጠለያ እንዲያዘጋጅላቸውም የጣልያን መንግስትን ጠይቋል። ስደተኞቹ ውሎና አዳራቸው ምን ይመስላል? ትላንት ለቪኦኤ የሚገኙበትን ሁኔታ ገልፀዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ኤፕሪል 18, 2024
የኢትዮጵያ መንግሥት የባለድርሻዎችን ተሳትፎ በማሳደግ ቀውሶችን ለመፍታት ቃል ገባ
-
ኤፕሪል 18, 2024
የፕሬዚዳንት ባይደንና የትራምፕ የዲፕሎማሲ አያያዞች በንጽጽር ሲታዩ
-
ኤፕሪል 18, 2024
የባይደን የምረጡኝ ዘመቻ እና የትረምፕ የፍርድ ቤት ሳምንታዊ ውሎዎች
-
ኤፕሪል 18, 2024
ዋላዩ የኦሃዮ ግዛት ድጋፍ ወደ ወግ አጥባቂ ፕሬዚዳንታዊ እጩዎች እያጋደለ ነው
-
ኤፕሪል 18, 2024
የኦሮሞ እና የትግራይና ማኅበረሰብ አባላት ጦርነት እንዲቆም የሚጠይቅ ሰልፍ አካሄዱ
-
ኤፕሪል 18, 2024
በእስራኤሉ ቀውስ ባይደንና ትራምፕ የመራጩን ድጋፍ ለማግኘት እየተፈካከሩ ነው
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ