በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኢትዮጵያ ተፈጥረዋል በተባሉ የሰብዓዊ መብቶች ጥሰት መንግሥት ህጋዊ ዕርምጃ እንዲወስድ ተጠየቀ

ethiopia map
ethiopia map

የኢትዮጵያ ሰብዔዊ መብቶች ኮሚሽንና የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ጉባዔ ሰሞኑን በኢትዮጵያ የተለያዩ ክፍሎች ተፈጥመዋል በተባሉ የሰብዓዊ መብቶች ጥሰት መንግሥት ህጋዊ ዕርምጃ እንዲወስድ ጠየቁ፡፡

ኢሰመጉ ኃላፊነታቸውን ባለተወጡ የመንግሥት ኃላፊዎችና የፀጥታ ኃይሎችም ላይ ህጋዊ ዕርምጃ ይወሰድ ሲል ኮሚሽኑ በበኩሉ የሰሞኑ ድርጊት የህግ የበላይነትን በዕጅጉ የተፈታተነ ነው ብሎታል፡፡

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

በኢትዮጵያ ተፈጥረዋል በተባሉ የሰብዓዊ መብቶች ጥሰት መንግሥት ህጋዊ ዕርምጃ እንዲወስድ ተጠየቀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:55 0:00


This item is part of

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG