No media source currently available
የኢትዮጵያ ሰብዔዊ መብቶች ኮሚሽንና የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ጉባዔ ሰሞኑን በኢትዮጵያ የተለያዩ ክፍሎች ተፈጥመዋል በተባሉ የሰብዓዊ መብቶች ጥሰት መንግሥት ህጋዊ ዕርምጃ እንዲወስድ ጠየቁ፡፡