በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ሰመጉ በወቅታዊ የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብት አያያዝ ላይ መግለጫ ሰጠ


የስብአዊ መብቶች ጉባዔ - ሰመጉ
የስብአዊ መብቶች ጉባዔ - ሰመጉ

ሰብዓዊና ዴሞክራሲያዊ መብቶችን ለማስከበር የኢትዮጵያ ሕዝብ ተስፋ የጣለበት ዕድል በከንቱ እንዳይባክን ሲል ሰብዓዊ መብቶች ጉባዔ አሳሰበ፡፡

ሰብዓዊና ዴሞክራሲያዊ መብቶችን ለማስከበር የኢትዮጵያ ሕዝብ ተስፋ የጣለበት ዕድል በከንቱ እንዳይባክን ሲል ሰብዓዊ መብቶች ጉባዔ አሳሰበ፡፡

በአዲሱ ጠ/ሚኒስትር መሪነት ከሚከናወኑ የለውጥ ዕርምጃዎች ተፃራሪ አንዳንድ የሀገሪቱ ክፍሎች የሚታዩ የመብቶች ጥሰት ድርጊቶች ያላቸውን ለዚህ ምሳሌዎች እንደሆኑም አመለከተ፡፡ ለውጡ በይበልጥ እንዲጠናከር ይወሰዱ ያላቸውን ዕርምጃዎችም ጠቁሟል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

ሰመጉ በወቅታዊ የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብት አያያዝ ላይ መግለጫ ሰጠ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:55 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG