No media source currently available
ሰብዓዊና ዴሞክራሲያዊ መብቶችን ለማስከበር የኢትዮጵያ ሕዝብ ተስፋ የጣለበት ዕድል በከንቱ እንዳይባክን ሲል ሰብዓዊ መብቶች ጉባዔ አሳሰበ፡፡