በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኢትዮጵያ የሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን መግለጫ በኦሮምያ ጉዳይ


ሰሞኑን በተለያዩ የኦሮምያ አካባቢዎች የተደረገውን ተቃውሞ ሰልፍ ተከትሎ የመንግሥት የፀጥታ አካላት የወሰዱት እርምጃ ከኃይል በላይ እና አግባብ ያልሆነ ነው ሲል የኢትዮጵያ የሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን ገለፀ።

የኦሮምያ ፀጥታ አስተዳደር በበኩሉ ለእርምጃው አስገዳጅ ሁኔታዎች የነበሩ ቢሆንም ሊመረመሩ የሚገቡ ነገሮች ይኖራሉ ብሏል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የኢትዮጵያ የሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን መግለጫ በኦሮምያ ጉዳይ
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:20 0:00


XS
SM
MD
LG