በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በቅዱስ ገብርኤል ገዳም ተጠልለው የነበሩ የሀዋሳ ዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ሁኔታ


ሀዋሳ ዩኒቨርስቲ
ሀዋሳ ዩኒቨርስቲ

በቅዱስ ገብርኤል ገዳም ተጠልለው፣ የቆዩ የሀዋሳ ዩኒቨርስቲ ኦርቶዶክስ ዕምነት ተከታይ ተማሪዎች፣ ዛሬ ተጠቃለው ወደ ቅጥር ግቢያቸው መመለሳቸው ተሰማ፡፡

በቅዱስ ገብርኤል ገዳም ተጠልለው፣ የቆዩ የሀዋሳ ዩኒቨርስቲ ኦርቶዶክስ ዕምነት ተከታይ ተማሪዎች፣ ዛሬ ተጠቃለው ወደ ቅጥር ግቢያቸው መመለሳቸው ተሰማ፡፡ ተማሪዎቹ በዕምነታቸው ምክንያት ከፍተኛ በደል እንደተፈፀመባቸው እና መብታቸውን በመጠየቃቸው ለድብደባና ለእሥራት መዳረጋቸውን ይናገራሉ፡፡

ቪኦኤ የዩኒቨርስቲውን ፕሬዚዳንት በተፈጠረው ችግር ዙሪያ ለማነጋገር ያደረገው ተደጋጋሚ ሙከራ እስከዛሬ አልሰመረም፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

በቅዱስ ገብርኤል ገዳም ተጠልለው የነበሩ የሀዋሳ ዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ሁኔታ
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:22 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG