No media source currently available
በቅዱስ ገብርኤል ገዳም ተጠልለው፣ የቆዩ የሀዋሳ ዩኒቨርስቲ ኦርቶዶክስ ዕምነት ተከታይ ተማሪዎች፣ ዛሬ ተጠቃለው ወደ ቅጥር ግቢያቸው መመለሳቸው ተሰማ፡፡