በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የሠላም ኮንፈረንስ በሀዋሳ


በኢትዮጵያዊያን መካከል እየታየ ያለው ያለመተማመን፣ የሥጋትና የጥርጣሬ መነፈስ አስወግዶ፣ ሠላምና የህዝብን አብሮነት ቀድሞ ወደነበረበት ለመመለስ የሠላም ግንባታ ሥራ እየተሰራ መሆኑን የኢትዮጵያ የሠላም ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡

የኢትዮጵያ የሐይማኖት ተቋማት ጉባዔ ከተባበሩት መንግሥታት የልማት ፕሮግራም /ዩኤንዲፒ/ ጋር በመተባበር “የብሔርና የሐይማኖት ብዝሃነትን በአግባቡ ለማስተዳደር የሐይማኖት መሪዎችና የህብረተሰቡ ሚና” በሚል ርዕስ የተዘጋጀ የሠላም ኮንፈረንስ በሀዋሳ ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የሠላም ኮንፈረንስ በሀዋሳ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:34 0:00


የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG