No media source currently available
በኢትዮጵያዊያን መካከል እየታየ ያለው ያለመተማመን፣ የሥጋትና የጥርጣሬ መነፈስ አስወግዶ፣ ሠላምና የህዝብን አብሮነት ቀድሞ ወደነበረበት ለመመለስ የሠላም ግንባታ ሥራ እየተሰራ መሆኑን የኢትዮጵያ የሠላም ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡