በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የሀዋሳ ነጋዴና የኢንዱስትሪ ፓርኩ

በሃዋሳ ኢንዱስትሪ ፓርክና በከተማው ነጋዴ ማኅበረሰብ መካከል የንግድ ግንኙነትና ትስስር እንዳልተፈጠረ የሃዋሳ ከተማ ንግድና ዘርፍ ማኅበር ምክር ቤት ‘አድርጌዋለሁ’ ባለው ጥናት አስታውቋል፡፡

የሃዋሳ ኢንዱስትሪ ፓርክ በበኩሉ “ጥናቱ ከመረጃነት የማይዘልና መቼ እንደተሠራም የማላውቀው ነው” ብሏል፡፡

ጥናቱ የቀረበው የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎችና ከጉዳዩ ጋር ‘ቀጥተኛ ግንኙነት አላቸው’ የተባሉ አካላት በታደሙበትና ትናንት በሃዋሳ ከተማ በተካሄደው አውደ ትዕይንት ላይ ነው፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

የሀዋሳ ነጋዴና የኢንዱስትሪ ፓርኩ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:01 0:00

This item is part of

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG