No media source currently available
በሃዋሳ ኢንዱስትሪ ፓርክና በከተማው ነጋዴ ማኅበረሰብ መካከል የንግድ ግንኙነትና ትስስር እንዳልተፈጠረ የሃዋሳ ከተማ ንግድና ዘርፍ ማኅበር ምክር ቤት ‘አድርጌዋለሁ’ ባለው ጥናት አስታውቋል፡፡