በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

"የኢትዮጵያ ቱሪዝም አባት" አቶ ኃብተ ሥላሴ ታፈሰ የቀብር ሥነ ሥርዓት ተፈፀመ


አቶ ኃብተ ሥላሴ ታፈሰ
አቶ ኃብተ ሥላሴ ታፈሰ

ለኢትዮጵያ ቱሪዝም እንቅስቃሴ መጠንሰስ እና መጎልበት ግንባር ቀደሙን ሚና የተጫዎቱት አቶ ኃብተ ሥላሴ ታፈሰ የቀብር ሥነ ሥርዓት ትናንት በመንበረ ፀባዎት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ተፈጽሟል፡፡

ለኢትዮጵያ ቱሪዝም እንቅስቃሴ መጠንሰስ እና መጎልበት ግንባር ቀደሙን ሚና የተጫዎቱት አቶ ኃብተ ሥላሴ ታፈሰ የቀብር ሥነ ሥርዓት ትናንት በመንበረ ፀባዎት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ተፈጽሟል፡፡

"የኢትዮጵያ ቱሪዝም አባት" አቶ ኃብተ ሥላሴ ታፈሰ የቀብር ሥነ ሥርዓት ተፈፀመ
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:27 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

“የአሥራ ሦስት ወር ፀጋ” በሚለው መለያ መፈክር፣ ኢትዮጵያን ማስተዋወቃቸው፣ በዘርፉ በአጠቃላይም ዘመን ተሻጋሪ አስተዋፅዕ ማድረጋቸው ተገልጿል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

"የኢትዮጵያ ቱሪዝም አባት" አቶ ኃብተ ሥላሴ ታፈሰ የቀብር ሥነ ሥርዓት ተፈፀመ
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:25 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG