አዲስ አበባ —
የመላው አንድነት ድርጅት/መኢአድ/ ሰማያዊ ፓርቲና ፌደራላዊ ዴሞክራሲያዊ አንድነት መድረክ ሰኔ 16 ቀን ለጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አሕመድ ድጋፍ ለመስጠት በወጣው ሕዝብ ላይ የተሰነዘረውን የቦንብ ጥቃት አወገዙ፡፡ መኢአድ ዕለቱ ለሰማዕታትና ለብሄራዊ አንድነት የመታሰቢያ ቀን ሆኖ በየዓመቱ እንዲከበር ጥሪ አቅርበዋል፡፡ ሰማያዊ በበኩሉ የኢትዮጵያን ልዓላዊነትና የሕዝቦቿን መፈቃቀር በጠንካራ ተቃውሞዎች መመስረት ያስፈልጋል ብሏል፡፡
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ