No media source currently available
የመላው አንድነት ድርጅት/መኢአድ/ ሰማያዊ ፓርቲና ፌደራላዊ ዴሞክራሲያዊ አንድነት መድረክ ሰኔ 16 ቀን ለጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አሕመድ ድጋፍ ለመስጠት በወጣው ሕዝብ ላይ የተሰነዘረውን የቦንብ ጥቃት አወገዙ፡፡