በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ፈተናዎች ቢያጋጥሙም በኢትዮጵያ የተጀመረው የለውጥ ሂደት ወደኋላ እንደማይመለስ ተገለፀ


አሕመድ ሺዴ
አሕመድ ሺዴ

ፈተናዎች ቢያጋጥሙንም በኢትዮጵያ የተጀመረው የለውጥ ሂደት ወደኋላ አይመለስም ሲሉ የመንግሥት ኮሙኒኬሽንስ ጉዳዮች ጽህፈት ቤት ኃላፊ ሚንስትር አሕመድ ሺዴ አስታወቁ።

ፈተናዎች ቢያጋጥሙንም በኢትዮጵያ የተጀመረው የለውጥ ሂደት ወደኋላ አይመለስም ሲሉ የመንግሥት ኮሙኒኬሽንስ ጉዳዮች ጽህፈት ቤት ኃላፊ ሚንስትር አሕመድ ሺዴ አስታወቁ። ለውጡ ፍጹም አይመለስም። ወደፊት ይቀጥላል ነው ያሉት ሚኒስትሩ።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

ፈተናዎች ቢያጋጥሙም በኢትዮጵያ የተጀመረው የለውጥ ሂደት ወደኋላ እንደማይመለስ ተገለፀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:16 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG