No media source currently available
ፈተናዎች ቢያጋጥሙንም በኢትዮጵያ የተጀመረው የለውጥ ሂደት ወደኋላ አይመለስም ሲሉ የመንግሥት ኮሙኒኬሽንስ ጉዳዮች ጽህፈት ቤት ኃላፊ ሚንስትር አሕመድ ሺዴ አስታወቁ።