በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ጀርመን የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ሰላማዊ ሰልፍ አደረጉ


የበርሊን ሰልፍ
የበርሊን ሰልፍ

ጀርመን ነዋሪ የሆኑ ኢትዮጵያውያን ዛሬ በዋና ከተማዋ ውስጥ ከጧቱ 4ሰዓት አንስቶ ሰላማዊ ሰልፍ ማድረጋቸውን ከአስተባባሪዎቹ አንዱ ለአሜሪካ ጣቢያ ገለፀዋል።

ጀርመን ነዋሪ የሆኑ ኢትዮጵያውያን ዛሬ በዋና ከተማዋ ውስጥ ከጧቱ 4ሰዓት አንስቶ ሰላማዊ ሰልፍ ማድረጋቸውን ከአስተባባሪዎቹ አንዱ ለአሜሪካ ጣቢያ ገለፀዋል።

ከተለያዩ የጀርመን ከተሞች የተሰባሰቡትን ሰልፈኞች ያስተባበሩት፣ እዚያው የሚገኙት የፖለቲካ ፓርቲዎች፣ ሲቪክ ማኅበራትና ሃይማኖት መሪዎች ናቸው።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

ጀርመን የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ሰላማዊ ሰልፍ አደረጉ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:35 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG