No media source currently available
ጀርመን ነዋሪ የሆኑ ኢትዮጵያውያን ዛሬ በዋና ከተማዋ ውስጥ ከጧቱ 4ሰዓት አንስቶ ሰላማዊ ሰልፍ ማድረጋቸውን ከአስተባባሪዎቹ አንዱ ለአሜሪካ ጣቢያ ገለፀዋል።