በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ጋሸና ላይ በህወሓት ታጣቂዎች ሲቪሎች መገደላቸውን አስተዳደሩ ገለፀ


ጋሸና ከጦርነቱ በኋላ
ጋሸና ከጦርነቱ በኋላ

በጋሸና ከተማና በዙሪያዋ 280 የሚሆኑ ሲቪሎች በህወሓት ታጣቂዎች መገደላቸውን የጋሸና ከተማ አስተዳደር አስታወቀ። ከተማዪቱ ውስጥ የሚገኙ 13 ተቋማት መውደማቸውንም የከተማው ከንቲባ አቶ ሞላ ፀጋው ለአሜሪካ ድምጽ ተናግረዋል።

ጋሸና ላይ በህወሓት ታጣቂዎች ሲቪሎች መገደላቸውን አስተዳደሩ ገለፀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:16 0:00

ህወሓት ግን መሰል ክሶችን ሲያስተባብል ይደመጣል።

ሪፖርተራችን ወደ አካባቢው ሄዶ የጋሸና ነዋሪዎችን አነጋግሯል።

ዝርዝሩ ከተያያዘው ፋይል ያገኛሉ።

ጋሸና ላይ በህወሓት ታጣቂዎች ሲቪሎች መገደላቸውን አስተዳደሩ ገለፀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:50 0:00


XS
SM
MD
LG