ዋሽንግተን ዲሲ —
መጋቤ ሰላም ቀሲስ ሰለሞን ቶልቻ በዛሬው ዕለት የተካሄደውና የኦሮሚያ ክልል ምክትል ፕሬዚዳንት ሽመልስ አብዲሳ እና ከጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ተወክለው ከመጡት ሙሐዘ ጥበባት ዲያቆን ዳንኤል ክብረትየቅዱስ ሲኖዶስ አስቸኳይ የምልዓተ ጉባኤ ስብሰባ ውይይት የትኩረት አጀንዳ በሁለት ከፍለው አስረድተዋል። (ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ)