በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

“ቅዱስ ሲኖዶስ አቋሙንየሚያሳውቅበት መግለጫ ያወጣል” መጋቤ ሰላም ቀሲስ ሰለሞን ቶልቻ


የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ በጥቅምት ወር መደበኛ ጉባኤውን ባካሄደበት ወቅት
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ በጥቅምት ወር መደበኛ ጉባኤውን ባካሄደበት ወቅት

ለዛሬ በአስቸኳይ ተጠርቶ የነበረው የቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ ስብሰባ ነገ እንደሚቀጥልና በመጨረሻም አጠቃላይ የቤተክርስቲያኒቱን አቋም የሚያንፀባርቅ መግለጫ እንደሚወጣ፤ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያ መንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት የስብከተ ወንጌልና ሐዋርያ ተልኮ መመሪያ ዋና ኃላፊ መጋቤ ሰላም ቀሲስ ሰለሞን ቶልቻ ለአሜሪካ ድምፅ ገልፀዋል።

መጋቤ ሰላም ቀሲስ ሰለሞን ቶልቻ በዛሬው ዕለት የተካሄደውና የኦሮሚያ ክልል ምክትል ፕሬዚዳንት ሽመልስ አብዲሳ እና ከጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ተወክለው ከመጡት ሙሐዘ ጥበባት ዲያቆን ዳንኤል ክብረትየቅዱስ ሲኖዶስ አስቸኳይ የምልዓተ ጉባኤ ስብሰባ ውይይት የትኩረት አጀንዳ በሁለት ከፍለው አስረድተዋል። (ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ)

“ቅዱስ ሲኖዶስ አቋሙን የሚያሳውቅበት መግለጫ ያወጣል” መጋቤ ሰላም ቀሲስ ሰለሞን ቶልቻ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:28 0:00


የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG