በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

“ቅዱስ ሲኖዶስ አቋሙን የሚያሳውቅበት መግለጫ ያወጣል” መጋቤ ሰላም ቀሲስ ሰለሞን ቶልቻ


“ቅዱስ ሲኖዶስ አቋሙን የሚያሳውቅበት መግለጫ ያወጣል” መጋቤ ሰላም ቀሲስ ሰለሞን ቶልቻ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:28 0:00

ለዛሬ በአስቸኳይ ተጠርቶ የነበረው የቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ ስብሰባ ነገ እንደሚቀጥልና በመጨረሻም አጠቃላይ የቤተክርስቲያኒቱን አቋም የሚያንፀባርቅ መግለጫ እንደሚወጣ፤ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያ መንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት የስብከተ ወንጌልና ሐዋርያ ተልኮ መመሪያ ዋና ኃላፊ መጋቤ ሰላም ቀሲስ ሰለሞን ቶልቻ ለአሜሪካ ድምፅ ገልፀዋል።

XS
SM
MD
LG