No media source currently available
ለዛሬ በአስቸኳይ ተጠርቶ የነበረው የቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ ስብሰባ ነገ እንደሚቀጥልና በመጨረሻም አጠቃላይ የቤተክርስቲያኒቱን አቋም የሚያንፀባርቅ መግለጫ እንደሚወጣ፤ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያ መንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት የስብከተ ወንጌልና ሐዋርያ ተልኮ መመሪያ ዋና ኃላፊ መጋቤ ሰላም ቀሲስ ሰለሞን ቶልቻ ለአሜሪካ ድምፅ ገልፀዋል።