ዋሺንግተን ዲሲ —
ፖላንድ ላይ የተሳካ ጉብኝት ከአካሄዱ በኋላ በቡድን-20 ጉባዔ ላይ ግን ከባድ ሁኔታ ይጠብቃቸዋል፡፡ ከቻይና፣ ከጀርመንና ከሩስያ መሪዎች ጋር መነጋገርን ያቀፈ ነው፡፡
አከራካሪ ጉዳዮችም ይኖራሉ ሲል ዘጋቢያንች ሉዊስ ራሚርስ ከሀምበርግ ጀርመን በላከው ዘገባ ጠቅሷል፡፡
የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡