No media source currently available
የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ቡድን-20 በመባል የሚታወቁት ከዓለም በኢኮኖሚ የበለፀጉ ሀገሮች ጉባዔ ለመሳተፍ በጀርመንዋ የወደብ ከተማ ሀምበርግ በገቡበት ወቅት ግጭት ተነስቷል፡፡