የማሊው ስደተኛ በፓሪስ
የማሊው ስደተኛ ማማዱ ጌሳማ ከአራተኛ ፎቅ ለመውደቅ የተንጠለጠለ የ4 አመት ህፃንን በሚያስገርም ፍጥነት ወደ ህንፃው ተንጠላሎ በመውጣትአድኗል። ከትላንት ጀምሮ ይህ በጎ ምግባሩ በአለም ዙሪያ በቴሌቭዥንና ሬድዮ ዘገባዎች እንዲሁም በማህበራዊ መገናኛ ብዙሃን በሰፊው እየተሰራጨ ነው።የፈረንሳዩ መሪ ኢማኑኤል ማርኮን ማማዱ ጌሳማ ለፈፀመው ጀብዱ የፈረንሳይ ዜግነትነት ሰጥተውታል። የቪኦኤ የባምባራ ዝግጅት ክፍል ወጣቱን አነጋግሮት ነበር፤ወደ አማርኛ መልሰን አቅርበንላችኃል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 07, 2021
ኢቦላ ለምን አስጊ ወረርሽኝ ሆነ?
-
ማርች 05, 2021
የአድዋ ድል 125ኛ ዓመት በደሴ እና በሀዋሳ
-
ማርች 02, 2021
የጎዳና ላይ ተውኔት - ስለ አድዋ
-
ፌብሩወሪ 26, 2021
ስለስጋ ደዌ ምን ያህል እናውቃለን?
-
ፌብሩወሪ 23, 2021
የሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ምሥረታ ይፋ ማድረጊያ ሥነ ሥርዓት በሀዋሳ
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ