የማሊው ስደተኛ በፓሪስ
የማሊው ስደተኛ ማማዱ ጌሳማ ከአራተኛ ፎቅ ለመውደቅ የተንጠለጠለ የ4 አመት ህፃንን በሚያስገርም ፍጥነት ወደ ህንፃው ተንጠላሎ በመውጣትአድኗል። ከትላንት ጀምሮ ይህ በጎ ምግባሩ በአለም ዙሪያ በቴሌቭዥንና ሬድዮ ዘገባዎች እንዲሁም በማህበራዊ መገናኛ ብዙሃን በሰፊው እየተሰራጨ ነው።የፈረንሳዩ መሪ ኢማኑኤል ማርኮን ማማዱ ጌሳማ ለፈፀመው ጀብዱ የፈረንሳይ ዜግነትነት ሰጥተውታል። የቪኦኤ የባምባራ ዝግጅት ክፍል ወጣቱን አነጋግሮት ነበር፤ወደ አማርኛ መልሰን አቅርበንላችኃል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 21, 2023
የእድገት መለኪያዎች ትክክለኛውን መጠን እንደማያመላክቱ ባለሞያዎች ገለፁ
-
ማርች 21, 2023
የኢትዮጵያን የቡና ባህል የሚያሳይ አውደ ርዕይ በአዲስ አበባ
-
ማርች 21, 2023
አስከፊው ድርቅ በሶማሊያ ሚሊየኖችን አፈናቀለ
-
ማርች 21, 2023
“በጉጂ የተከሰተዉ ድርቅ አሁንም ትኩረት ይሻል” - ተመድ
-
ማርች 21, 2023
“ተወልደ ለኢትዮጵያም አፍሪካም ባለውለታዋ ነው” – የዶ/ር ተወልደብርሃን ወዳጆች
-
ማርች 21, 2023
የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ መ/ቤት በኢትዮጵያ ላይ ያወጣው የሰብዓዊ መብት ሪፖርት
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ