የማሊው ስደተኛ በፓሪስ
የማሊው ስደተኛ ማማዱ ጌሳማ ከአራተኛ ፎቅ ለመውደቅ የተንጠለጠለ የ4 አመት ህፃንን በሚያስገርም ፍጥነት ወደ ህንፃው ተንጠላሎ በመውጣትአድኗል። ከትላንት ጀምሮ ይህ በጎ ምግባሩ በአለም ዙሪያ በቴሌቭዥንና ሬድዮ ዘገባዎች እንዲሁም በማህበራዊ መገናኛ ብዙሃን በሰፊው እየተሰራጨ ነው።የፈረንሳዩ መሪ ኢማኑኤል ማርኮን ማማዱ ጌሳማ ለፈፀመው ጀብዱ የፈረንሳይ ዜግነትነት ሰጥተውታል። የቪኦኤ የባምባራ ዝግጅት ክፍል ወጣቱን አነጋግሮት ነበር፤ወደ አማርኛ መልሰን አቅርበንላችኃል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ዲሴምበር 06, 2023
የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ሥራ በጥናት ላይ እንዲመሠረት ተጠየቀ
-
ዲሴምበር 06, 2023
በድንበር ደኅንነት ስምምነት ባለመኖሩ ለዩክሬን የሚሰጠው ርዳታ ደንቃራ ገጥሞታል
-
ዲሴምበር 06, 2023
መንግሥት የትግራይ ተወላጅ ፖሊሶችን ወደ ሥራቸው እንዳልመለሰ ሂዩማን ራይትስ ፈርስት ከሰሰ
-
ዲሴምበር 06, 2023
ውጊያ እንደተባባሰ የገለጹ የጉጂ ዞኖች ነዋሪዎች “የልጆቻችን ትምህርት አሳስቦናል” አሉ
-
ዲሴምበር 06, 2023
በዐማራ ክልል ግጭት በተባባሰው የግብርና ምርቶች የዋጋ ንረት እንደተማረሩ ነዋሪዎች ገለጹ
-
ዲሴምበር 06, 2023
ኢትዮጵያ ውስጥ በተፈጸሙ ጥቃቶች 56 ሰዎች እንደተገደሉ ኢሰመኮ አስታወቀ
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ