የማሊው ስደተኛ በፓሪስ
የማሊው ስደተኛ ማማዱ ጌሳማ ከአራተኛ ፎቅ ለመውደቅ የተንጠለጠለ የ4 አመት ህፃንን በሚያስገርም ፍጥነት ወደ ህንፃው ተንጠላሎ በመውጣትአድኗል። ከትላንት ጀምሮ ይህ በጎ ምግባሩ በአለም ዙሪያ በቴሌቭዥንና ሬድዮ ዘገባዎች እንዲሁም በማህበራዊ መገናኛ ብዙሃን በሰፊው እየተሰራጨ ነው።የፈረንሳዩ መሪ ኢማኑኤል ማርኮን ማማዱ ጌሳማ ለፈፀመው ጀብዱ የፈረንሳይ ዜግነትነት ሰጥተውታል። የቪኦኤ የባምባራ ዝግጅት ክፍል ወጣቱን አነጋግሮት ነበር፤ወደ አማርኛ መልሰን አቅርበንላችኃል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025
በአፍሪካ የኅይል አቅርቦት ላይ ያተኮረውና በዋሽንግተን ዲሲ የተካሔደው ጉባኤ
-
ማርች 14, 2025
የኢትዮጵያውያት ሴቶች ጥያቄ ምንድን ነው? - የአድማጭ ተመልካቾች አስተያየት
-
ማርች 13, 2025
አርቲስት አንዱዓለም ጎሣ ተጨማሪ 13 ቀናትን በእስር እንዲቆይ ፍርድ ቤት ፈቀደ
-
ማርች 13, 2025
ሩሲያ የተቆጣጠረቻቸውን የዩክሬን ግዛቶች እንደያዘች መቀጠል ትሻለች
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ