በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ፌስቱስ ሞዬ የደቡብ ሱዳን ሰላም የሚከታተል ኮሚሽን ሊቀመንበር ሆኑ


የቀድሞው የቦትስዋና ፕሬዝደንት ፌስቱስ ሞዬ
የቀድሞው የቦትስዋና ፕሬዝደንት ፌስቱስ ሞዬ

የቀድሞ የቦትስዋና ፕሬዚደንት ፌስቱስ ሞጋ (Festus Mogea) የደቡብ ሱዳን የሰላም ስምምነት መተግበሩን የሚከታተለዉን ኮሚሽን ለመምራት በሊቀመንበርነት መሾማቸዉ እንዳስደሰታት አሜሪካ አስታወቀች።

ባለፈዉ ነሃሴ ወር የተፈረመዉን የደቡብ ሱዳን ስምምነት ወደ ተግባር ለመለወጥ እንቅስቃሴዎች ተግባራዊ ለማድረግ እንቅስቃሴዎች ቀጥለዋል። ፌስቱስ ሞዬ(Festus Mogea) ይህንን ኮሚቴ በሊቀመንበር እንዲመሩ ነዉ የመረጡት። ደቡብ ሳኡዳናዉያን ዓለም አቀፍ ማህበርስ ለተሿሚዉ ሊቀመንበር ትብብር እንዲያደርጉላቸዉ የኢጋድ ዋና አደራዳሪ አምባሳደር ስዮም መስፍን ጥሪ አቅርበዋል።

ዝርዝሩን ከእስክንድር ፍሬዉ ዘገባ ያድምጡ።

ፌስቱስ ሞዬ የደቡብ ሱዳን ሰላም የሚከታተል ኮሚሽን ሊቀመንበር ሆኑ /ርዝመት -2ደ34ሰ/
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:34 0:00

XS
SM
MD
LG