No media source currently available
የቀድሞ የቦትስዋና ፕሬዚደንት ፌስቱስ ሞጋ (Festus Mogea) የደቡብ ሱዳን የሰላም ስምምነት መተግበሩን የሚከታተለዉን ኮሚሽን ለመምራት በሊቀመንበርነት መሾማቸዉ እንዳስደሰታት አሜሪካ አስታወቀች።