በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ዓቃቤ ህግ በአቶ ሀብታሙ ጉዳይ በቃል እንዲከራከር ፍርድ ቤት ትእዛዝ ሰጠ


አቶ ሃብታሙ አያሌው
አቶ ሃብታሙ አያሌው

የቀድሞ የአንድነት ፓርቲ የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ በነበሩት በአቶ ሀብታሙ አያሌው የሕክምና ጉዞ ጥያቄ ላይ ዓቃቤ ህግ ቀርቦ የቃል ክርክር እንዲያደርግ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ትእዛዝ ሰጠ። ተለዋጭ ቀጠሮም ቆርጧል።

የፈደራሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት ዛሬ የአቶ ሀብታሙ አያሌውን ጉዳይ በቅርብ ለሚከታተሉት ቤተሰቦቻቸው እና ወዳጆች ፍርድ ቤቱ ትእዛዝ እንደሰጠ ገልጾላቸው ትእዛዙን ከመዝገብ ቤት እንዲወስዱ ለአሜሪካ ድምፅ ገልጸዋል።

ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያድምጡ።

ዓቃቤ ህግ በአቶ ሀብታሙ ጉዳይ በቃል እንዲከራከር ፍርድ ቤት ትእዛዝ ሰጠ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:04 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

XS
SM
MD
LG