በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኢትዮጵያ ርሀብን ለዘለቄታው ለማጥፋት ዓለምቀፍ ድርጅቶች ምን አየሰሩ ነው?


የተባበሩት መንግሥታት የምግብና የእርሻ ድርጅት /FAO/
የተባበሩት መንግሥታት የምግብና የእርሻ ድርጅት /FAO/

በተባበሩት መንግሥታት የምግብና የእርሻ ድርጅት ለአራት ዓመታት ከሥልሳ አምስት ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር በላይ በሆነ ወጭ የኢትዮጵያን የግብርና ዘርፍ እድገት እያገዘ እንደሚገኝ መረጃዎች ይናገራሉ፡፡

በተባበሩት መንግሥታት የምግብና የእርሻ ድርጅት ለአራት ዓመታት ከሥልሳ አምስት ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር በላይ በሆነ ወጭ የኢትዮጵያን የግብርና ዘርፍ እድገት እያገዘ እንደሚገኝ መረጃዎች ይናገራሉ፡፡

በድርቅ ምክንያት ደግሞ ዛሬም በኢትዮጵያ ከዘጠኝ ሚሊዮን በላይ ሕዝብ አስቸኳይ የምግብ እርዳታ ጠባቂ መሆኑን፣ መንግሥትና ዓለምቀፍ ድርጅቶች ይፋ አድርገዋል፡፡

ዓለምቀፉ ድርጅት በኢትዮጵያ ርሀብን ለዘለቄታው ለማጥፋት ምን አየሰራ ነው?

በዚህ ዙሪያ መለስካቸው አምሃ ከድርጅቱ አንድ የሥራ ኃላፊ ጋራ የደረገውን ውይይት እንዲህ አቀናብሮታል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

በኢትዮጵያ ርሀብን ለዘለቄታው ለማጥፋት ዓለምቀፍ ድርጅቶች ምን አየሰሩ ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:12:02 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG