No media source currently available
በተባበሩት መንግሥታት የምግብና የእርሻ ድርጅት ለአራት ዓመታት ከሥልሳ አምስት ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር በላይ በሆነ ወጭ የኢትዮጵያን የግብርና ዘርፍ እድገት እያገዘ እንደሚገኝ መረጃዎች ይናገራሉ፡፡