በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኢዜማ መግለጫ


ኢዜማ
ኢዜማ

ሀገሩንና ሰላማዊ ህዝብን ከማንኛውም ጥቃት መከላከል የፀጥታ አካላት ተቀዳሚ ተግባር መሆኑ እንዳለበት የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትኅ ፓርቲ/ኢዜማ/ አሳሰበ።

የአርቲስ ሃጫሉ ሁንዴሳ ግድያ ተከትሎ ጉዳት ለደረሰባቸው ዜጎችና ቤተሰቦችንም መንግሥት በይፋ ይቅርታ እንዲጠይቅ ጥሪ አቀረበ።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የኢዜማ መግለጫ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:39 0:00


XS
SM
MD
LG