በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኢዜማ ጠርቶት የነበረው ጋዜጣዊ ጉባኤ ሳይካሄድ ቀረ


አቶ ናትናኤል ፈለቀ
አቶ ናትናኤል ፈለቀ

የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትኅ/ኢዜማ/ ሊሰጠው የነበረውን ጋዜጣዊ መግለጫ ፖሊስ እንዳይካሄድ አገደ። ፓርቲው ዕገዳው የተፈፀመው የመግለጫው ይዘት ይፋ እንዳይደረግ በመፍራት እንደሆነ እንደሚያምን እንጂ ህግ እንዳልተላለፈ አስታወቀ። ከፖሊስ ምላሽ አልተገኘም።

ዛሬ ከረፋዱ አምስት ሰዓት ላይ ኢዜማ ራስ ሆቴል አዳራሽ ጠርቶት የነበረው ጋዜጣዊ ጉባኤ በፖሊስ ክልከላ ሳይካሄድ ቀረ።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

ኢዜማ ጠርቶት የነበረው ጋዜጣዊ ጉባኤ ሳይካሄድ ቀረ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:53 0:00


XS
SM
MD
LG