በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኢዜማ ጠርቶት የነበረው ጋዜጣዊ ጉባኤ ሳይካሄድ ቀረ


ኢዜማ ጠርቶት የነበረው ጋዜጣዊ ጉባኤ ሳይካሄድ ቀረ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:53 0:00

የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትኅ/ኢዜማ/ ሊሰጠው የነበረውን ጋዜጣዊ መግለጫ ፖሊስ እንዳይካሄድ አገደ። ፓርቲው ዕገዳው የተፈፀመው የመግለጫው ይዘት ይፋ እንዳይደረግ በመፍራት እንደሆነ እንደሚያምን እንጂ ህግ እንዳልተላለፈ አስታወቀ። ከፖሊስ ምላሽ አልተገኘም።

XS
SM
MD
LG