No media source currently available
የአውሮፓ ሕብረትና የአፍሪቃ ሀገሮች መሪዎች ከአፍሪቃ ወደ አውሮፓ የሚጎርፉትን ስደተኞች ቁጥር ለመገደብ መፍትሄ ፍለጋ በማልታ ያደረጉትን ስብሰባ አጠናቀዋል። የአውሮፓ ሕብረት ድህነትን ለማቃለልና የስደተኞችን ፍሰት ለመገደብ የ $2 ቢልዮን ዶላር ገንዘብ መድቧል።
አስተያየቶችን ይዩ
ተጨማሪ አስተያየቶችን ለመመልከት ይጫኑ
አስተያየቶችን ይዩ (1)
ተጨማሪ አስተያየቶችን ለመመልከት ይጫኑ