በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ሴንት ፖል - ሚኔሶታ፤ የኢትዮጵያዊያን ሠልፍና ሻማ


ሚኔሶታ ዋና ከተማ ሴንት ፖል ውስጥ ኢትዮጵያዊያንና ትውልደ ኢትዮጵያ አሜሪካዊያን ትናንት ምሽት ላይ ሻማ የማብራት ሥነ ሥርዓት አድርገዋል።

ለሃጫሉ ሁንዴሳና የእርሱን መገደል ዜና ተከትሎም በብዙ ንፁሃን ላይ ስተፈፀመው ግድያና ጥፋት እንዲሁም ለሃጫሉና ለሌሎቹም ቤተሰቦች ኀዘናቸውን የገለፁት ተሣታፊዎች ለኢትዮጵያ መንግሥትም ጥያቄ አቅርበዋል።

የኢትዮጵያዊያን ሠልፍ በሴንት ፖል፤ ሚኔሶታ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:24 0:00


XS
SM
MD
LG