የነጋዴው እሮሮና የገቢዎች ምላሽ
አዲሱን የገቢ ግብር ግምት ነጋዴዎች አልተቀበሉትም። “ከገቢያችን ጋር ፍፁም ተመጣጥኝነት የሌለውና ከሥራ ውጭ የሚያደርገን ነው” ብለውታል። በኢትዮጵያ ገቢዎች እና ጉሙሩክ ባለሥልጣን የአዲስ አበባ የታክስ ፕሮግራም እና ልማት ሥራዎች ዘፍር ምክትል ዋና ዳይሬክተር ወይዘሮ ነጻነት አበራ ትመናው የተከናወነው ሰፊ ጥናት ተደርጎ እንደሆነ ከገለጹ በኋላ ቅሬታ አለኝ የሚል ማንኛውም ነጋዴ ያለ ምንም ክፍያ በተጨባጭ ማስረጃ አያይዞ ቅሬታውን ማቅረብ ይችላል ብለዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ሜይ 23, 2022
"ሕግን ማስከበር መብቶችን በመጣስ መሆን የለበትም” - ኢሰመኮ
-
ሜይ 21, 2022
በአማሮ ልዩ ወረዳ ሁለት አዳጊዎች በታጣቂዎች መገደላቸውን ነዋሪዎች ገለፁ
-
ሜይ 20, 2022
የኢትዮጵያ የነዋይ ዋስትና ሰነዶች ልውውጥ ገበያ ለማቋቋም ሥምምነት ተፈረመ