የነጋዴው እሮሮና የገቢዎች ምላሽ
አዲሱን የገቢ ግብር ግምት ነጋዴዎች አልተቀበሉትም። “ከገቢያችን ጋር ፍፁም ተመጣጥኝነት የሌለውና ከሥራ ውጭ የሚያደርገን ነው” ብለውታል። በኢትዮጵያ ገቢዎች እና ጉሙሩክ ባለሥልጣን የአዲስ አበባ የታክስ ፕሮግራም እና ልማት ሥራዎች ዘፍር ምክትል ዋና ዳይሬክተር ወይዘሮ ነጻነት አበራ ትመናው የተከናወነው ሰፊ ጥናት ተደርጎ እንደሆነ ከገለጹ በኋላ ቅሬታ አለኝ የሚል ማንኛውም ነጋዴ ያለ ምንም ክፍያ በተጨባጭ ማስረጃ አያይዞ ቅሬታውን ማቅረብ ይችላል ብለዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጃንዩወሪ 17, 2025
በኢትዮጵያ በ25 ዓመት ውስጥ ከ400 በላይ ርዕደ መሬቶች ተከስተዋል
-
ጃንዩወሪ 17, 2025
በአማራ ክልል አምስት ወረዳዎች የተከሰተው የምግብ እጥረት ከፍተኛ ሰብአዊ ቀውስ እያስከተለ ነው
-
ጃንዩወሪ 17, 2025
“በማስታወቂያ ገቢ ዕጦት ብዙኀን መገናኛዎች እየተዘጉ ነው” ተባለ
-
ጃንዩወሪ 16, 2025
የአክሱም ፍርድ ቤት የሒጃብ ክልከላ ውሳኔን በጊዜያዊነት አገደ
-
ጃንዩወሪ 16, 2025
የኢትዮጵያን የሙዚቃ ታሪክ የከተበው ደራሲ
-
ጃንዩወሪ 16, 2025
የዶናልድ ትረምፕ ዕጩ የመከላከያ ሚንስትር በሕግ መወሰኛው ምክር ቤት ብርቱ ጥያቄ ገጠማቸው