የነጋዴው እሮሮና የገቢዎች ምላሽ
አዲሱን የገቢ ግብር ግምት ነጋዴዎች አልተቀበሉትም። “ከገቢያችን ጋር ፍፁም ተመጣጥኝነት የሌለውና ከሥራ ውጭ የሚያደርገን ነው” ብለውታል። በኢትዮጵያ ገቢዎች እና ጉሙሩክ ባለሥልጣን የአዲስ አበባ የታክስ ፕሮግራም እና ልማት ሥራዎች ዘፍር ምክትል ዋና ዳይሬክተር ወይዘሮ ነጻነት አበራ ትመናው የተከናወነው ሰፊ ጥናት ተደርጎ እንደሆነ ከገለጹ በኋላ ቅሬታ አለኝ የሚል ማንኛውም ነጋዴ ያለ ምንም ክፍያ በተጨባጭ ማስረጃ አያይዞ ቅሬታውን ማቅረብ ይችላል ብለዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025
የባለ ሥልጣናት መፈታት ለደቡብ ሱዳን ውጥረት መርገብ ቁልፍ ጉዳይ ነው ተባለ
-
ማርች 14, 2025
የኢትዮጵያ ፌደራል መንግሥት በዶ.ር ደብረ ጽዮን የሚመራው የህወሓት ቡድን ወቀሰ
-
ማርች 14, 2025
አይኤምኤፍ እና ኢትዮጵያ በዋጋ ግሽበት ትንበያ ተለያዩ
-
ማርች 13, 2025
የቦሮ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ ሦስት አባላቱ መታሰራቸውን አስታወቀ
-
ማርች 12, 2025
የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር የፌደራል መንግሥቱን ጣልቃ ገብነት ጠየቀ
-
ማርች 12, 2025
በሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ ያገለገሉ 800 ሠራተኞች መታዳቸውን ገለጹ