በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በታንዛኒያ እሥር ቤቶች የሚገኙ ኢትዮጵያውያን እየተፈቱ ነው


በታንዛኒያ እሥር ቤቶች የሚገኙ የኢትዮጵያ ዜጎችን እያስፈታ መሆኑን ዳር ኤስ ሰላም ያለው የኢትዮጵያ ኤምባሲ አስታውቋል።

ኤምባሲዉ ታንጋ ከሚባለው የታንዛኒያ ግዛት ብቻ እስከ ነገ አርብ ከ280 በላይ ኢትዮጵያዊያን ተፈትተው ወደ ሃገራቸው ይመለሳሉ ሲል አስታውቋል።

ለተጨማሪ ዘገባ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

በታንዛኒያ እሥር ቤቶች የሚገኙ ኢትዮጵያውያን እየተፈቱ ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:20 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG