No media source currently available
በታንዛኒያ እሥር ቤቶች የሚገኙ የኢትዮጵያ ዜጎችን እያስፈታ መሆኑን ዳር ኤስ ሰላም ያለው የኢትዮጵያ ኤምባሲ አስታውቋል።