በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ከኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን ም/ቤት አባል ጋር ውይይት


ታምራት ሃይሉ
ታምራት ሃይሉ

የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን ምክር ቤት ከቅርብ ወራት በፊት ሕጋዊ ሰርተፍኬት አግኝቶ ሀገሪቱ ውስጥ ሥራ ጀምሯል፡፡ የምክር ቤቱ አባላት በግል፣ በመንግሥት መገናኛ ብዙሃን የሚሠሩ ጋዜጠኞችና እንዲሁም የሙያ ማህበራት መሆናቸው ታውቋል፡፡

ምክር ቤቱ ሊያሳካ ካቀዳቸው ጉዳዮች አንዱና ዋንኛው፣ ጋዜጠኞች ሙያው የሚጠይቀውን ሥነ ምግባር ጠብቀው እንዲሰሩ ማስቻል ነው፡፡

ይህን የገለፁልን ከምክር ቤቱ ሥራ አስፈፃሚ አባላት አንዱ አቶ ታምራት ኃይሉ ናቸው፡፡

ትዝታ በላቸው በዋሺንግተን ጉብኝታቸው ወቅት አቶ ታምራት ኃይሉን ወደ ስቱዱዮ ጋብዛ አነጋግራለች፡፡

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

ከኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን ም/ቤት አባል ጋር ውይይት
please wait

No media source currently available

0:00 0:21:45 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG