አጋሩ
አስተያየቶችን ይዩ
Print
No media source currently available
የዘንድሮው የ“ሲድ” ተሸላሚዎች እነማን ናቸው?
ማኅበረ ግዩራን ዘረ ኢትዮጵያ፣ በዩናይትድ ስቴትስ የሚኖሩ ትውልደ ኢትዮጵያውያን አሜሪካውያን፣ የዛሬ 31 ዓመት የመሠረቱት ድርጅት ነው። ‘SEED’ የሚለው የድርጅቱ የእንግሊዘኛ መጠሪያ በስፋት የሚታወቅበት ስያሜው ነው፡፡
ለመኾኑ ድርጅቱ፣ ዘንድሮ ክብር እና እውቅና የሰጣቸው እነማን ናቸው?
መድረክ / ፎረም