ስደተኞችና የምስጋና ቀን በዓል አከባበር
በዋሽንግተን ዲሲ ቨርጂኒያና ሜሪላንድ የሚገኙ ከሶስት መቶ የሚበልጡ አዲስ መጥ ስደተኞች የአሜሪካውያንን የምስጋና ቀን ተሰባስበው አክብረዋል። ዝግጅቱን ያስተባበረው በስደተኞች ዙሪያ የሚሰራው መንግስታዊ ያልሆነው የኢትዮጵያ ማህበረሰብ የልማት ድርጅት ኢሲዲሲ (ECDC) ነበር። በኢሲዲሲ ቅርንጫፍ መስሪያቤት የአፍሪካ ልማት ስደተኞች ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ ሳራ ዙሎ እና የድርጅቱ ዋና አስተባባሪ ቤተልሄም ደስታን ስለነዓሉ አከባበር መስታወት አራጋው አነጋግራለች።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ኤፕሪል 01, 2023
የከረዩ አባ ገዳ በድብደባ መገደላቸውን ነዋሪዎች ገለፁ
-
ማርች 31, 2023
በሶማሊያ የመኪና አደጋ 11 ኢትዮጵያውያን ስደተኞች ሞቱ
-
ማርች 31, 2023
የሱዳን ወታደራዊ መንግሥት “ብሔራዊ ካዝናውን ሊጠቀልል ነው” መባሉን አስተባበለ
-
ማርች 31, 2023
የእማሆይ ጽጌ ማሪያም ገብሩ ሥርዐተ ቀብር ተፈፀመ