ስደተኞችና የምስጋና ቀን በዓል አከባበር
በዋሽንግተን ዲሲ ቨርጂኒያና ሜሪላንድ የሚገኙ ከሶስት መቶ የሚበልጡ አዲስ መጥ ስደተኞች የአሜሪካውያንን የምስጋና ቀን ተሰባስበው አክብረዋል። ዝግጅቱን ያስተባበረው በስደተኞች ዙሪያ የሚሰራው መንግስታዊ ያልሆነው የኢትዮጵያ ማህበረሰብ የልማት ድርጅት ኢሲዲሲ (ECDC) ነበር። በኢሲዲሲ ቅርንጫፍ መስሪያቤት የአፍሪካ ልማት ስደተኞች ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ ሳራ ዙሎ እና የድርጅቱ ዋና አስተባባሪ ቤተልሄም ደስታን ስለነዓሉ አከባበር መስታወት አራጋው አነጋግራለች።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ኤፕሪል 08, 2021
በ118 ዓመቱ ባቡር - ከድሬዳዋ ሼኒሌ
-
ኤፕሪል 01, 2021
ፋጢማ ቆሬ
-
ማርች 31, 2021
ኦብነግና ብልጽግና በሶማሌ ክልል
-
ማርች 29, 2021
በኮቪድ 19 በጤና ባለሞያዎች ላይ የደቀነው የስነልቦና ችግር
-
ማርች 24, 2021
"የድሃ ቤት" በሀረር ከተማ
አስተያየቶችን ይዩ (1)
ተጨማሪ አስተያየቶችን ለመመልከት ይጫኑ