ስደተኞችና የምስጋና ቀን በዓል አከባበር
በዋሽንግተን ዲሲ ቨርጂኒያና ሜሪላንድ የሚገኙ ከሶስት መቶ የሚበልጡ አዲስ መጥ ስደተኞች የአሜሪካውያንን የምስጋና ቀን ተሰባስበው አክብረዋል። ዝግጅቱን ያስተባበረው በስደተኞች ዙሪያ የሚሰራው መንግስታዊ ያልሆነው የኢትዮጵያ ማህበረሰብ የልማት ድርጅት ኢሲዲሲ (ECDC) ነበር። በኢሲዲሲ ቅርንጫፍ መስሪያቤት የአፍሪካ ልማት ስደተኞች ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ ሳራ ዙሎ እና የድርጅቱ ዋና አስተባባሪ ቤተልሄም ደስታን ስለነዓሉ አከባበር መስታወት አራጋው አነጋግራለች።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጃንዩወሪ 17, 2021
የስነተዋልዶ አካላቶቻችንን ንጽህና በምን መልኩ እንጠብቅ?
-
ጃንዩወሪ 09, 2021
እናትነት
-
ጃንዩወሪ 08, 2021
በሥልጣናቸው ግፊት የበዛባቸው ትረምፕ ስለ አመጹ ተናገሩ
-
ጃንዩወሪ 08, 2021
የገና ገበያ - በአዲስ አበባ
-
ጃንዩወሪ 08, 2021
በአሜሪካ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫና ውጤቱ ዘሪያ ከዶ/ር ታዲዮስ በላይ ጋር የተደረገ ቆይታ
-
ጃንዩወሪ 08, 2021
የገና በዓል - አምቦ
አስተያየቶችን ይዩ (1)
ተጨማሪ አስተያየቶችን ለመመልከት ይጫኑ