ስደተኞችና የምስጋና ቀን በዓል አከባበር
በዋሽንግተን ዲሲ ቨርጂኒያና ሜሪላንድ የሚገኙ ከሶስት መቶ የሚበልጡ አዲስ መጥ ስደተኞች የአሜሪካውያንን የምስጋና ቀን ተሰባስበው አክብረዋል። ዝግጅቱን ያስተባበረው በስደተኞች ዙሪያ የሚሰራው መንግስታዊ ያልሆነው የኢትዮጵያ ማህበረሰብ የልማት ድርጅት ኢሲዲሲ (ECDC) ነበር። በኢሲዲሲ ቅርንጫፍ መስሪያቤት የአፍሪካ ልማት ስደተኞች ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ ሳራ ዙሎ እና የድርጅቱ ዋና አስተባባሪ ቤተልሄም ደስታን ስለነዓሉ አከባበር መስታወት አራጋው አነጋግራለች።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁን 07, 2023
አበላቸው ያልተከፈላቸው የመቐለ ከተማ ጡረተኞች “በሥቃይ ውስጥ ነን” አሉ
-
ጁን 06, 2023
በኢትዮጵያ ሕፃናት ከትጥቃዊ ግጭት ሊጠበቁ እንደሚገባ ተመድ አሳሰበ