ስደተኞችና የምስጋና ቀን በዓል አከባበር
በዋሽንግተን ዲሲ ቨርጂኒያና ሜሪላንድ የሚገኙ ከሶስት መቶ የሚበልጡ አዲስ መጥ ስደተኞች የአሜሪካውያንን የምስጋና ቀን ተሰባስበው አክብረዋል። ዝግጅቱን ያስተባበረው በስደተኞች ዙሪያ የሚሰራው መንግስታዊ ያልሆነው የኢትዮጵያ ማህበረሰብ የልማት ድርጅት ኢሲዲሲ (ECDC) ነበር። በኢሲዲሲ ቅርንጫፍ መስሪያቤት የአፍሪካ ልማት ስደተኞች ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ ሳራ ዙሎ እና የድርጅቱ ዋና አስተባባሪ ቤተልሄም ደስታን ስለነዓሉ አከባበር መስታወት አራጋው አነጋግራለች።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 10, 2025
የአሜሪካ ታጋቾች ተደራዳሪ ከሐማስ ጋራ የነበራቸውን ንግግር “ጠቃሚ” ብለውታል
-
ማርች 09, 2025
"ከከተሞች ውጭ ያሉ አካል ጉዳተኞችም ትኩረትን ይሻሉ" - ሠዓሊ ብሩክ የሺጥላ
-
ማርች 09, 2025
አትሌቶችን በማፍራት ያለእድሜ ጋብቻን የሚከላከለው ተቋም
-
ማርች 09, 2025
የንጽሕና መጠበቂያ አቅርቦት ለማሻሻል ያለመችው ወጣት
-
ማርች 08, 2025
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ማርች 8ትን በሴቶች ብቻ በሚደረጉ በረራዎች እያከበረ ነው