አዳጊ ሴት ልጆች ለፆታ ንግድ እየተጠለፉ ነው
እ.አ.አ በ2016 ዓ.ም 7500 በላይ የፆታ ንግድ እየተካሄደ እንደሚገኝ ድርጊቱን ለመከላከል በዩናይትድ ስቴትስ ለተቋቋመው ድርጅት መረጃ ደርሷል። በዋሽንግተን ዲሲ አካባቢ የሚገኙ በመካከለኛውና በዝቅተኛ ገቢ ከሚተዳደሩ ቤተሰብ የሚገኙ አዳጊ ሴት ልጆችን በመከታተልና በቁሳቁስ በመደለል እንደሚያጠምዱዋቸው ነው መረጃው የሚያሳየው። የአሜሪካ ድምፅ ባልደረባችን ካሮላይን ፐርሱት ከፖሊሶች ምርመራ ጋር አብራ በመጓዝ ያደረሰችን ዘገባ ነው። የመጀመሪያው ክፍል እነሆ!
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ኤፕሪል 01, 2023
የከረዩ አባ ገዳ በድብደባ መገደላቸውን ነዋሪዎች ገለፁ
-
ማርች 31, 2023
በሶማሊያ የመኪና አደጋ 11 ኢትዮጵያውያን ስደተኞች ሞቱ
-
ማርች 31, 2023
የሱዳን ወታደራዊ መንግሥት “ብሔራዊ ካዝናውን ሊጠቀልል ነው” መባሉን አስተባበለ
-
ማርች 31, 2023
የእማሆይ ጽጌ ማሪያም ገብሩ ሥርዐተ ቀብር ተፈፀመ
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ